Loading...

ቴሌቶን በመቀሌ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by hana
በትናንትናው ዕለት በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ በተዘጋጀው 'ቴሌቶን' ገቢ ማሰባሰብያ መርኃግብር ከግማሽ ቢልዮን ብር በላይ ለትግራይ ልማት ለማበርከት ቃል ተግብቷል። የትግራይ መንግሥት ከህዝብ የገንዘብ ድጋፍ በጠየቀው መሰረት ነው ገቢ ማሰባሰብያ ፕሮግራም የክልሉ ባለኃብቶችና ነጋዴዎች መድረኩን ያዘጋጁት።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/news-tigray-7-22-2018/5010398.html
Category
Ethiopian News

Post your comment