የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ቋሚ ውጤት መግለፁን ተከትሎ የሲዳማ አርነት በመግለጫ የደስታና የምስጋና መልዕክት መግለጫ አስተላለፈ። በመግለጫው ከሲዳማ ክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ሃማሌ 11/2011 ዓም በተፈጠረው የፀጥታ ችግር የታሰሩ ወጣቶች እንዲፈቱ ጠይቋል። በአቶ ዱካሌ ላሚሶ እና በዶ/ር ሚሊዮን ቱማቶ ይመራሉ በተባሉ በሁለቱ ሲአንኖች መካከል የነበረው ውዝግብም ምርጫ ባሳለፈው ውሳኔ ፍፃሜ ማግኘቱን አመልክቷል መግለጫው።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/slm-presser-12-6-2019/5195760.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/slm-presser-12-6-2019/5195760.html
- Category
- Ethiopian News