Loading...

የሲአን መግለጫ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ቋሚ ውጤት መግለፁን ተከትሎ የሲዳማ አርነት በመግለጫ የደስታና የምስጋና መልዕክት መግለጫ አስተላለፈ። በመግለጫው ከሲዳማ ክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ሃማሌ 11/2011 ዓም በተፈጠረው የፀጥታ ችግር የታሰሩ ወጣቶች እንዲፈቱ ጠይቋል። በአቶ ዱካሌ ላሚሶ እና በዶ/ር ሚሊዮን ቱማቶ ይመራሉ በተባሉ በሁለቱ ሲአንኖች መካከል የነበረው ውዝግብም ምርጫ ባሳለፈው ውሳኔ ፍፃሜ ማግኘቱን አመልክቷል መግለጫው።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/slm-presser-12-6-2019/5195760.html
Category
Ethiopian News

Post your comment