በከባድ የሥነ-ምግባር ግድፈት ከአመራር አባልነትና ከድርጅቱ የተሰናበቱ ግለሰቦች የሲዳማን ህዝብ ጥያቄ ለማደናቀፍ እየተንቀሳቀሱ ነው ሲል በአቶ ዱካሌ ላሚሶ የሚመራው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ /ሲአን/ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከስሷል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/slm-8-29-2019/5061915.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/slm-8-29-2019/5061915.html
- Category
- Ethiopian News