Loading...

ኢትዮጵያ በወንጀል የምትፈልገው የሳምሪ ቡድን

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
#FBC, #fana_news, #ፋና_ዜና

የማይካድራዉን የዘር ጭፍጨፋ የፈጸመዉ የሳምሪ ቡድን አሳልፎ እንዲሰጣት ኢትዮጵያ ሱዳንን ልትጠይቅ ይገባል ተብሏል።

በማይካድራ የዘር ጭፍጨፋ የፈጸመዉ ቡድኑ በሱዳን እንደሚንቀሳቀስ ይታወቃል።
ኢትዮጵያም ይህን ቡድን አሳልፎ እንዲሰጣት በአለም አቀፍ የህግ ሂደት አግባብ እና አስገዳጅ ማዕቀፍ እንዳለ ነዉ የተገለጸዉ።

ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የህግ ባለሙያ ቴዎድሮስ ጌታቸዉ ሱዳን ይህን ቡድን አሳልፋ እንድትሰጥ በሃገር ዉስጥ ያሉ በቂ የምርመራ ቦታዎች ሊከለሉ እና የማስረጃ ሰነዶች በጥንቃቄ ሊሰነዱ እንደሚገባም ጠቁመዋል።
Category
Ethiopian News

Post your comment