Loading...

አንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ70 ዓመት ጉዞ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
ዩኒቨርሲቲዉ በ1943 ዓ.ም ነዉ የተመሰረተዉ
በወቅቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች መካከል እየተመለመሉ ለከፍተኛ ትምህርት ወደ ውጭ ሃገራት ዩኒቨርስቲዎች ይማሩ ነበር።
ዩኒቨርሲቲው የመጀመሪያ ድግሪ ካስመረቀበት አስካሁን ድረስ ከ250 ሺ በላይ ተማሪዎቸን አስመርቋል
አሁንም 28 ሺ የድህረ ምረቃ 18 ሺ ቅድመ ምረቃ እና 30 3ኛ ዲግሪ ተማሪዎችን እያስተማረ ይገኛል
Category
Ethiopian News

Post your comment