ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አሰተዳደሪ እና የሰላምና ደህንነት ሃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡
የወልቃይት ጠገዴ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበሩት ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ ናቸው የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አሰተዳደር እና ሰላምና ደህንነት ሃላፊ ሆነው የተሾሙት፡፡ ኮለኔል ደመቀ ይህንኑ ሹመት ለምኒልክ ቴሌቪዥን አረጋግጥዋል፡፡
- Category
- Ethiopian News