Ethio 360 Special Program ስለ አብን - "እውነቱን ህዝብ ይወቀው !!"
"የካቲት 2013 ባደረግነው የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በብልፅግና የተሾሙ የአብን አመራሮች ላይ ውሳኔ አሳልፈን ነበር። ውሳኔውም ወይ ከብልፅግና ስልጣን እንዲለቁ፣ ወይ ከአብን አመራርነት እንዲለቁ ነበር። ነገር ግን እነዚህ አመራሮች ውሳኔውን ጥሰው አብንን ማሟሸሽ ነው የጀመሩት።"
አቶ ደሞዝ ካሴ - የአብን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል
- Category
- Ethiopian News