ሐቁን ያዳምጡት
ሕወሓት በየተቋማቱ አምነስቲ በሉት፣ ተመድ በሉት፣ ምናምን በሉት ኤጀንሲ ላይ ያለ ኢትዮጵያዊ አብዛኛው የሕወሓት ካድሬ ቤተሰብ አካል ነው። ላለፉት ሰላሳ አመታት ሰግስጓል። የአሜሪካንን መንግስት በመረጃ እያወናበደ ያለው የዚህ ኤጀንት ካድሬ ቤተሰብ ነው። ከኢትዮጵያ በዘረፉት ገንዘብ ሎቢስት፣ የፓርላማ አባልና ሚዲያ ገዝተዋል፤ ይጮኹላቸዋል። ጠ/ሚ አብይ አሕመድ
- Category
- Ethiopian News