Loading...

የበቀል ነው የተባለ ግድያ ተፈፀመ፣ ታስረው የሚገኙ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞችን "ሶስት አመት አስራችሁ አቆዩዋቸው" እንደተባሉ ታወቀ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

ዛሬ ዜናዎቻችን አርዕስቶች:

1. ታስረው የሚገኙ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞችን "ሶስት አመት አስራችሁ አቆዩዋቸው" እንደተባሉ ታወቀ

2. በሰላሌ ከተፈፀመው ግድያ ጋር በተያያዘ 'የበቀል' ነው የተባለ ግድያ መፈፀሙ ተሰማ

3. በሚያንማር በሚገኝ የቻይና የወንጀለኞች ቡድን ታግተው ከባድ ስራ እየሰሩ ከሚገኙት የተለያዩ ዜጎች መሀል ስሪላንካዎች ነፃ እንደወጡ ተነገረ፣ ኢትዮጵያውያን አሁንም ድረሱልን እያሉ ይገኛሉ

4. መንግስት በርካታ በዴሞክራሲ እና ሰብአዊ መብቶች ዙርያ የሚሰሩ ድርጅቶችን ፈቃድ ማገድ ጀመረ

5. የጤና ባለሙያዎች ለአመታት ለጠይቀናቸው ችግሮቻችን መፍትሄ ካልተሰጠን ራሳችንን ወደ ማጥፋት እንሄዳለን አሉ

6. እናት ፓርቲ መንግሥትና የመንግሥት ሚዲያዎች ለጊዜያዊ የፖለቲካ ትርፍ ሲባል ሕዝብን በሕዝብ ላይ ማነሳሳት እንዲያቆሙ ጠየቀ የሚሉ መረጃዎችን ይዘናል

Category
Ethiopian News

Post your comment