አርሶ አደሩ "አርሼ እንኳን እንዳልበላ የትራፊክ አደጋ ሁለት እግሬን ነጠቀኝ "ይላሉ ።
ዊልቸር በቀላሉ አለማግኘታቸው ደግሞ ህይወት ከባድ አድርጎባቸዋል።
በአማራ ክልል በ2011 በጀት አመት ከ1100 በላይ ሰዎች በትራፊክ አደጋ ለህልፈት ተዳርገዋል።
ከ2000 በላይ የሚሆኑት ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ዊልቸር በቀላሉ አለማግኘታቸው ደግሞ ህይወት ከባድ አድርጎባቸዋል።
በአማራ ክልል በ2011 በጀት አመት ከ1100 በላይ ሰዎች በትራፊክ አደጋ ለህልፈት ተዳርገዋል።
ከ2000 በላይ የሚሆኑት ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
- Category
- Ethiopian News