የኢትዮጵያ መንግስት አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ወደ ትግራይ ክልል በማቅናት አንዲዘግቡ ፈቅዷል።
ቢቢሲ፤ አልጀዚራን ጨምሮ ሌሎች አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በስፍራው ተገኝተው እንዲዘገቡ ይፋዊ ፈቃድ ማግኘታቸውንም ራሳቸው መገናኛ ብዙሃን ሲዘግቡት ተመልክተናል።
ቢቢሲ፤ አልጀዚራን ጨምሮ ሌሎች አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በስፍራው ተገኝተው እንዲዘገቡ ይፋዊ ፈቃድ ማግኘታቸውንም ራሳቸው መገናኛ ብዙሃን ሲዘግቡት ተመልክተናል።
- Category
- Ethiopian News