የአማራ ራዲዮ ባልደረባችን በላይ ያየህ ከንግስት ይርጋ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡
““ከኔ ይልቅ ትልቋ ጀግና አክስቴ ናት፡፡” “ወደትግሉ የገባሁት ከ2008 ዓ.ም. በፊት ነው፡፡”
“ተወልጄ ባደኩበት ለቀሽ ውጭልን ተብያለሁ፡፡”
“እኔን ለመያዝ የተሰማራው ሠራዊትና መሳሪያ ብዛት በጣም ብዙ ነበር፡፡”
“እናቶች በወለዱት ልጅ ላይ የሚደርሰውን ግፍ በማየት ቆመው መሄዳቸው በጣም ያሰቅቃል፡፡”
አማራ ራዲዮን በሚከተለው ሊንክ በመግባት ይከታተሉ፡፡ https://www.amharaweb.com/ቀጥታ-ስርጭት-2
- Category
- Ethiopian News