Blog Archives

“እነሱ የሚፈልጉትን እኛ አንሆንም!” (ይድነቃቸው ከበደ)

“እነሱ የሚፈልጉትን እኛ አንሆንም!” (ይድነቃቸው ከበደ)

“አምባገነኖች ባሉበት የጀግና ቤቱ እስር ቤት ነው” የዞን ዘጠኝ ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ግንቦት 27 ቀን 2008 ዓ.ም ሰማያዊ ፓርቲ ባዘጋጀው ፣በአገዛዙ ስርዓት በሰላማዊ ትግል ሂደት ለተሰው እና ዋጋ ለከፈሉ ፣የመታሰቢያ ዝግጅት ላይ በመገኘት ለንግግሩ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

“ከክፉ ተወልጂ ስፈጭ አደሩኩ ” የሰማያዊ ፓርቲ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸው ከበደ

“ከክፉ ተወልጂ ስፈጭ አደሩኩ ” የሰማያዊ ፓርቲ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸው ከበደ
.

ብዙ ነገር እየተባለ ነው ፤ የተባለው ሁሉ ለመቀበል ወይም ላለመቀበል የእራስ አረዳድ የሚኖረው አሰተዋአዖኦ ቀላል አይደለም። ከዚህ በኃላ የፓርቲያችን አባላት እና ደጋፊዎች ማወቅ የሚገባቸውን እንዲያውቁት መደረግ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

“ለሕጋዊ” ሕግ አልባ ምላሽ !

“ለሕጋዊ” ሕግ አልባ ምላሽ !   Yidnekachew Kebede

……………………

“ ማንኛውም ዜጋ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞውን መግለጽ ይችላል ፤ሕጋዊ መብቱ ነው፡፡በእኛ አገር ግን ለዚህ የሚሰጠው ምላሽ ሕግ-አልባ የሆነ፤በገዢው መንግሥት ፍላጎትና ፍቃድ ላይ የተመሠረተ ሕገ-ወጥ አፈና ነው፡፡”

———————————
ተቃውሞ የዴሞክራሲ መገላጫ ነው! የመንግሥት …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news