Blog Archives

የተስፋሁን አለምነህ ጉዳይ እኔም ያሳስበኛል (ኤርሚያስ ቶኩማ)

የተስፋሁን አለምነህ ጉዳይ እኔም ያሳስበኛል (ኤርሚያስ ቶኩማ) ተስፋሁን በዚህ ዘመን በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ብቅ ካሉ ጠንካራ ወጣት ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ነው። ተስፋሁን በይፋ ፖለቲካዊ ድርጅት ውስጥ ገብቶ መታገል የጀመረው በ1996 አመተ ምህረት ገና በለጋ እድሜው በመኢአድ ፓርቲ ነው።

በመኢአድ ውስጥም

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በጎንደር ዘግናኝ ግድያ ተፈፀመ።

Tesfahun Alemneh : ትናትም የተገደሉት አማሯች ዛሬ የተገደሉት አማሮች። ወያኔ የጀመረዉን የዘር ፍጅት አጠናክሮ ቀጥሏል። ዛሬም በጎንደር ተጨማሪ ስምንት አማሮች ተገደሉ።

ኮሮጆ ሃሙስ አካባቢ የቅማንት ማህበረሰብ የሆኑ አማራዎችን አማራ የገደላቸዉ ለማስመሰል የወያኔ ፌደራል ፓሊስ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏቸዋል። ከተወሰኑ ቀናት በፊት

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news