Blog Archives

ሰማያዊና መድረክ ከስዊድን የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ

ሰማያዊና መድረክ ከስዊድን የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ

Negere Ethiopia's photo.

የሰማያዊ እና የመድረክ ፓርቲዎች አመራሮች ከስዊድን የፓርላማ አባላት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ተናግረዋል፡፡
የፓርቲዎቹ አመራሮች የሆኑት ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ፣ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት እና ዶ/ር መረራ ጉዲና

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news