Blog Archives

የኢኮኖሚ እድገቱ ወደ 4.5 በመቶ ያሽቆለቁላል – IMF // መንግስት በ7 በመቶ ያድጋል ብሏል

እንደወትሮው መንግስት እና የዓለም ገንዘብ ድርጅት፣ የኢኮኖሚ እድገትንበተመለከት ያወጡት  መረጃ ዘንድሮም የተራራቀ ሆኗል፡፡ ባለፉት አስር ዓመታት ኢኮኖሚው በአስር በመቶ ሲያድግ መቆየቱን መንግስት የሚገልፅ ሲሆን፣ የዓለም ገንዘብ ድርጅት በበኩሉ፤ የእድገቱ መጠን 8 በመቶ ገደማ እንደነበረ ይናገራል፡ ፡ ዘንድሮ በድርቁ ሳቢያ ኢኮኖሚው …

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የዓለም ገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ለወያኔ አዲስ የፖሊሲ ማሻሻያ አቀረበ::

ወያኔ ምክረ ሃሳብ ይበለው እንጂ የፖሊሲ ማሻሻያ የቀለበው ቀጥታ መሆኑ ታውቋል::

-በግል ባንኮች ላይ የተጣለው የቦንድ ግዥ እንዲነሳ ጠይቋል -የታክስ ነፃ መብቶች እንዳይሰጡ ብሏል -የብር የመግዛት አቅም መቀነስ አለበት ብሏል

የዓለም ገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ሁኔታ ከገመገመ በኋላ፣

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news