Blog Archives

የመጨረሻዋ የለውጥ ሂደት ላይ ነን መሆናችንን አውቀን ጊዜውን እንጠቀምበት::(ምንሊክ ሳልሳዊ)

የመጨረሻዋ የለውጥ ሂደት ላይ ነን መሆናችንን አውቀን ጊዜውን እንጠቀምበት::(ምንሊክ ሳልሳዊ)
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎EthiopianOppostionParties‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ከ1997 ምርጫ ጀምሮ በተለያዩ አጋጣሚዎች ወያኔን በሕዝባዊ እንቅስቃሴ ለመጣል የነበሩ እድሎችን በአንድነት ቆመን ስላልተጠቀምንበት አገዛዙ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ኣብራሃ ደስታ፣ ሃብታሙ ኣያሌው፣ የሺዋስ ኣሰፋና ዳኒኤል ሺበሺ ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ።

ጀግኖቹ የነፃነት ታጋዮች ኣብራሃ ደስታ፣ ሃብታሙ ኣያሌው፣ የሺዋስ ኣሰፋና ዳኒኤል ሺበሺ ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ።

ጀግኖቹ የተመሰረተባቸው የሽብርተኝነት ክስ “… መሰረት የሌለው ውንጀላ ነው ሰዎቹም ከክሱ ነፃ ናቸው…” ብለው ዳኞች ውሳኔ የሰጡት ሲሆኑ ዓቃቢ ህግ ይግባኝ በመጠየቁ ክእስር ሳይለቀቁ ቀርተዋል።

Tagged with: , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news