Blog Archives

ኢትዮጵያዉያን ለረሃብ ተጋልጠዋል:: የገዢው ፓርቲ ትኩረት ተቃዉሞ በማፈኑ ላይ ሲሆን፣ የደርቁ ጉዳይ ትልቅ ትኩረት ተነፍጎታል።

18 ሚሊዮን ኢትዮጵያዉያን ለረሃብ ተጋልጠዋል:: በአሜሪካ ትላልቅ ከሚባሊ ጋዜጦች መካከል አንዱ የሆነው የቺጋጎ ትሪቢዩን የሚከተለዉን ዘግብዋል። የገዢው ፓርቲ ትኩረት የተነሳዉን ተቃዉሞ በማፈኑ ላይ ሲሆን፣ የደርቁ ጉዳይ ትልቅ ትኩረት ተነፍጎታል።

Read More : http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=109291

 

Image

 …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news