Blog Archives

ጉዞ ወደ ዘመነ መሳፍንት በልጅግ ዓሊ

“ተው ልጓሙን ያዘው ፡ ቀዳማ¹ ለቀህ፣
በሁዋላ እንዳይከፋ ፡ አወዳደቅህ።”
የሕዝብ ግጥም

የፈረንጆቹም ዓመትም ባተ ። አሮጌው በአዲስ ተቀየረ ። እኛ ግን “ወይፍንክች ያባ ቢላዋ ልጅ” እንደተለመደው እኛው ነን። የሚገርመው ነገር የሸሚዛችን ቅድ እንኳ አልተቀየረም። ወያኔን ከማውገዝ ያለፈ ፋይዳ ያልው …

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

“ወያኔዎችን አጥኗቸው ፣ እወቋቸው “ ሙሉጌታ ሉሌ በልጅግ ዓሊ

ደግ ደጉን ስናጣ ፣ ሃዘኑ መረረ
ሞት አምላኩ ከድቶት፣ ገሎት በነበረ።

የሠፈራችን ሙሾ አውራጅ

እነሆ ጋሼ ሙሉጌታ ዐረፈ። ከዚህ ምስቅልቅሉና ቅጥ አምባሩ ከወጣ ዓለም በአካል ተለየ ። ጋሼ ሙሉጌታ ከእንግዲህ የሃገሩን አፈር በሞቱ እንኳ ላይቀምስ ነው። ዛሬ የሰው ሃገር አፈር …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news