Blog Archives

የጂቡቲ መንግሥት ወደ ኢትዮጵያ በሚገቡ ዕቃዎች ላይ አዲስ ክፍያ ሊጠይቅ ነው

የጂቡቲ መንግሥት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ዕቃዎች በዘመናዊ መሣሪያ በመፈተሽ በአንድ ኮንቴይነር ዕቃ፣ ከአሥር እስከ 35 ዶላር ለማስከፈል አዲስ ዕቅድ አወጣ፡፡

የጂቡቲ ወደብ አስተዳደር አዲሱን ክፍያ እ.ኤ.አ. ከጥር 15 ቀን 2016 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ፣ ለኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ማሳወቁን ለማወቅ ተችሏል፡፡ 

ይህ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የሲሚንቶ ገበያ ተቀዛቀዘ

የሲሚንቶ ገበያ ተቀዛቀዘ

በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ እየተፈተነ የሚገኘው የሲሚንቶ ኢንዱስትሪ የገበያ መቀዛቀዝ አሳየ፡፡ አገር ውስጥ የሚገኙ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው 13 ሚሊዮን ኩንታል ቢሆንም፣ ሽያጩ ግን ከሰባት ሚሊዮን ኩንታል ያልበለጠ መሆኑ ታውቋል፡፡

በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና ከቀትር በኋላ 11፡00 ሰዓት እስከ ምሽት 4፡00 …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅና የግዢ ዳይሬክተር ታሰሩ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅና የግዢና ንብረት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር በአሥር ሚሊዮን ብር ሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ታወቀ፡፡

ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ኤፍሬም ደሳለኝና የግዥና ንብረት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ንጉሤ ታደሰ በቁጥጥር ሥር የዋሉት፣ ኅዳር 21 …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በማረሚያ ቤት አለመኖራቸው በተገለጸው አንዳርጋቸው ጽጌ ላይ የቀረበው ይግባኝ ውድቅ ተደረገ

በሽብር ድርጊት ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ተመሥርቶባቸው ማረሚያ ቤት በሚገኙት በእነ ዘመኑ ካሴ የክስ መዝገብ በመከላከያ ምስክርነት በተቆጠሩት የግንቦት ሰባት አመራር የነበሩት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ፣

በመከላከያ ምስክርነት እንዳይቀርቡ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርቦ የነበረው ይግባኝ ኅዳር 23 ቀን 2008 ዓ.ም. ውድቅ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የኤቲኤም ማሽን ደንበኞችን ቢያስደንግጥም ንግድ ባንክ ሥጋት አይግባችሁ እያለ ነው

ሰሞኑን በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች በኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት ባለመቻላቸው፣ በአጭር የመልዕክት ጽሑፍ ገንዘብ ማውጣታቸውን በሚገልጸው መልዕክት ከፍተኛ መደናገጥ እየተፈጠረባቸው ነው፡፡

ባንኩ በበኩሉ በጊዜያዊ ገንዘብ ዝውውር የኔትወርክ ችግር ያጋጠመ ቢሆንም፣ የገንዘብ ኪሳራ እንደማይገጥማቸው ገልጿል፡፡

በከተማዋ የተለያዩ የባንኩ ቅርንጫፎችና

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በጣና በለስና በጊቤ አንድ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች በደረሰ ብልሽት በመላ አገሪቱ የኃይል አቅርቦ ተስተጓጉሏል

Gibe dam power generation plant

በጣና በለስና በጊቤ አንድ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች በደረሰ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያና የኤሌክትሮኒክ መቆጣጠሪያ ብልሽት፣ በመላ አገሪቱ የኃይል አቅርቦ ተስተጓጉሏል፡፡ ቅዳሜ ኅዳር 18 ቀን 2008 ዓ.ም. በአገሪቱ ትልቁና 460 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ላይ በሚገኘው ጣና በለስ የኃይል ማመንጫ ጣቢያ  

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሠልፍ ወጡ፤ ፌዴራል ፖሊስ ተኩስ ከፈተ – ቪዲዮ

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የአዲስ አበባና ኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላንን በመቃወም፣ ኅዳር 20 ቀን 2008 ዓ.ም. ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ውስጥ ሠልፍ ወጡ፡፡ 

ተማሪዎቹ በማስተር ፕላኑ ውስጥ ማንኛውም የኦሮሚያ ቦታ መወሰድ ወይም መካተት እንደሌለበት የሚያንፀባርቁ መፈክሮችን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የምሥራቅና የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ተረጂዎች ቁጥር ከ50 በመቶ በላይ ጨምሯል

Drought in Ethiopia
ከኤልኒኖ የአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ በተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ እያሳረፈ ያለው ተፅዕኖ እየሰፋ መምጣት የተረጂዎችን ቁጥር እንዲጨምር እያደረገ ነው፡፡

ሰሞኑን በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎችን ለመቃኘት የተንቀሳቀሰው የጋዜጠኞች ቡድን ከተመለከታቸው አካባቢዎች መካከል፣ የምዕራብና የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ውስጥ ከወራት በፊት የነበሩት …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ፖሊስ መምህር ግርማን በነፍስ ግድያ በመጠርጠሩ በዋስ አልተፈቱም

Memehir Girma Wendimu

በተጠረጠሩበት የማታለልና ሐሰተኛ ሰነድ መጠቀም ወንጀሎች የ50 ሺሕ ብርና የ40 ሺሕ ብር ዋስትና የተፈቀደላቸው መምህር ግርማ ወንድሙን፣ ፖሊስ በነፍስ ግድያ እንደሚጠረጥራቸው በማመልከቱ አለመፈታታቸው ታወቀ፡፡

ፖሊስ መምህር ግርማ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፈቃድ ሳያገኙ ፈቃድ እንደተሰጣቸው በማስመሰል ሐሰተኛ ሰነድ እንደተጠቀሙ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ኤጀንሲው የአቶ በረከት ስምዖንን መኖሪያ ቤት ለባለቤቱ እንዲያስረክብ ታዘዘ

ኤጀንሲው የአቶ በረከት ስምዖንን መኖሪያ ቤት ለባለቤቱ እንዲያስረክብ ታዘዘ
የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 17 ቀበሌ 19 ውስጥ የሚገኘውን፣ የቤት ቁጥር 119 የሆነውንና የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አቶ በረከት ስምዖን እየኖሩበት የሚገኘውን መኖሪያ ቤት፣ ታኅሳስ 18 ቀን 2008 ዓ.ም. እንዲያስረክብ ታዘዘ፡፡ 

ኤጀንሲው ቤቱን ለባለ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

‹‹ሌብነት የለመደ በአንድ ሳምንት ውስጥ ቴሌቪዥን ላይ ወጥተን ስለጮህን እጁን ይሰበስባል ማለት አይደለም›› ጠ/ሚ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ

Hailemariam Desalegn

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሐሙስ ኅዳር 16 ቀን 2008 ዓ.ም. ከሪፖርተር ጋዜጣ ዋና አዘጋጆች ዘካሪያስ ስንታየሁና አሥራት ስዩም ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ቆይታ አድርገዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲህ ዓይነት ቆይታ ከግል የኅትመት ሚዲያ ጋር ሲያደርጉ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የአንከር ወተት ማስታወቂያ ታገደ

የአንከር ወተት ማስታወቂያ ታገደ

ከኢትዮጵያ መድኃኒት፣ ምግብና ጤና ክብካቤ አስተዳደር ቁጥጥር ባለሥልጣን ጥቅምት 29 ቀን 2008 ዓ.ም. ለብሮድካስት ባለሥልጣን በተጻፈ ደብዳቤ የአንከር ወተት የቴሌቪዥን ማስታወቂያ ኅዳር 2 ቀን 2008 ዓ.ም. እንዲታገድ መደረጉን፣ የባለሥልጣኑ ሕዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ ወርቅነህ ጣፋ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

ሪፖርተር ከመድኃኒት …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የእርስ በርስ ጦርነት በማስነሳት የተጠረጠሩት የሸካ ዞን አስተዳዳሪና ሌሎች ሹማምንት ተከሰሱ

በደቡብ ክልል ሸካ ዞን ይዞታቸው ለኢንቨስተር በመሰጠቱ ምክንያት ምትክ ቦታ እንዲሰጣቸው ጥያቄ በማቅረባቸው ‹‹ለሕግ ተገዢ አይደሉም›› በማለትና በሽፍታነት በመፈረጅ፣ በሸኮዎች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ ሸካዎችን በማስታጠቅና

የእርስ በርስ ጦርነት በማነሳሳት የተጠረጠሩ፣ የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪን ጨምሮ 12 ተሿሚዎች ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ 

የደቡብ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ለሕመም ማስታገሻ የሚውለው ኮዴይን ጥቅም ላይ እንዳይውል ታገደ

ለሕመም ማስታገሻ የሚውለው ኮዴይን ጥቅም ላይ እንዳይውል ታገደ

የኢትዮጵያ የመድኃኒት፣ የምግብና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 1 ቀን 2015 ባሠራጨው ሰርኩላር፣ ኮዴይን የተባለው የሕመም ማስታገሻ ላልተወሰነ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዳይውል አግዷል፡፡ 

ባለሥልጣኑ ለክልሎችም ሆነ ለፌዴራል መንግሥት የጤና ቢሮዎች በላከው ደብዳቤ እንደገለጸው፣ ኮዴይን የተባለው መድኃኒት

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ውስጥ ሁከት የፈጠረው መንገደኛ በቁጥጥር ሥር ዋለ

ኅዳር 8 ቀን 2008 ዓ.ም. ረቡዕ ለሐሙስ አጥቢያ ከጓንግዙ ቻይና ወደ አዲስ አበባ በመብረር ላይ የነበረ ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ ቦይንግ 777 አውሮፕላን ውስጥ የተሳፈረ መንገደኛ፣ በስካር መንፈስ ሁከት በመፍጠሩ በመንገደኞች ርብርብ በቁጥጥር ሥር ዋለ፡፡

የበረራ ቁጥር ኢቲ607 ከ300

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ከ62 ሚሊዮን ብር በላይ መጠን ያለው የውጭ ምንዛሪ በማጭበርበር የተጠረጠሩ የውጭ ዜጐች ተከሰሱ

የፕላስቲክ ቱቦዎችንና መገጣጠሚያ ማሽነሪዎችን ለማስመጣትና በአገር ውስጥ ለመገጣጠም ከኢትዮጵያውያን ጋር ባለድርሻ በመሆን ያቋቋሙትን ኩባንያ መጠቀሚያ በማድረግ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኤልሲ ከፍተው ካገኙት የውጭ ምንዛሪ ውስጥ ከ62.2 ሚሊዮን ብር በላይ በውጭ ባንክ በመደበቅ የተጠረጠሩ ሁለት የውጭ ዜጐች ተከሰሱ፡፡

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የወተቱ እንቆቅልሽ

የወተቱ እንቆቅልሽ

አቶ ደረጀ ዳዲ በሰንዳፋ ከተማ ወተት አምራች ነው፡፡ የራሱን ብቻም ሳይሆን ከአካባቢው ገበሬዎች እየሰበሰበ አዲስ አበባ አምጥቶ ለአከፋፋዮች ያስረክባል፡፡ በቀን እስከ 800 ሊትር ወተት ያቀርብ የነበረ ቢሆንም፣ በቅርቡ የዓለም አቀፍ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት (IRLI) ጥናትን በመጥቀስ በአዲስ አበባና በአዲስ አበባ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በ50 ሺሕ ብር ዋስ ይፈቱ የተባሉት መምህር ግርማ ይግባኝ ተጠየቀባቸው

Memehir Girma Wendimu

የእሳቸው ተከታይና የሚሏቸውን ነገር ሁሉ ያደርጉ የነበሩን ግለሰብ ቤት በማሸጥና ገንዘቡንም እንዲፀለይበት በማለት ወስደዋል ተብለው ተጠርጥረው የታሰሩት መምህር ግርማ ወንድሙ፣ በ50,000 ብር ዋስ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት በሰጠው ትዕዛዝ ላይ ፖሊስ ይግባኝ ማለቱ ታወቀ፡፡ 

የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

አርሶ አደሩን በመግደል የተጠረጠረው ፖሊስ መሰወሩ ተጠቆመ

አርሶ አደሩን በመግደል የተጠረጠረው ፖሊስ መሰወሩ ተጠቆመ

‹‹መያዣ አውጥተን እያፈላለግነው ነው›› ፖሊስ

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሰያን ደብር ቀበሌ ገበሬ ማኅበር ውስጥ፣ በአካባቢው የተመደበ ፖሊስ አርሶ አደሩን ገድሎ መሰወሩን የአካባቢው ነዋሪዎች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

ሟች አርሶ አደር ጌቱ ዘውገ የሚባል የ27 ዓመት ወጣት መሆኑን የገለጹት የአካባቢው ነዋሪዎች፣

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

መምህር ግርማ ዋስትና ቢፈቀድላቸውም አልተፈቱም

መምህር ግርማ ዋስትና ቢፈቀድላቸውም አልተፈቱም

መምህር ግርማ ወንድሙ፣ ጥቅምት 30 ቀን 2008 ዓ.ም. በ50 ሺሕ ብር እንዲፈቱ የተፈቀደላቸው ቢሆንም አልተፈቱም፡፡ ግለሰቡን በቁጥጥር ሥር አድርጐ በመመርመር ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መርማሪ ቡድን፣ ጥቅምት 25 ቀን 2008 ዓ.ም. ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ሁለት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኃላፊዎች በሙስና ተጠርጥረው ተከሰሱ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሐዋሳ ቅርንጫፍ የደንበኞች አገልግሎት ሥራ አስኪያጅና የደንበኞች አገልግሎት መኮንን፣ በሥልጣን ያላግባብ የመገልገል የሙስና ወንጀል ክስ ጥቅምት 29 ቀን 2007 ዓ.ም. ተመሠረተባቸው፡፡ 

የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ ክስ የመሠረተባቸው ሶስና ሀዲስ ገበየሁ (የደንበኞች አገልግሎት መኮንን)፣

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ቦርድ ዋና ጸሐፊውን አገደ

አቶ ጋሻው ደበበ

የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ቦርድ፣ የንግድ ምክር ቤቱን ዋና ጸሐፊ ከሥራ እንዲታገዱ ወሰነ፡፡

ዘጠኝ አባላት ያሉትና በአቶ ሰለሞን አፈወርቅ የሚመራው የንግድ ምክር ቤቱ ቦርድ፣ ዋና ጸሐፊው አቶ ጋሻው ደበበ ከኃላፊነታቸው እንዲታገዱ ውሳኔ ያሳለፈው ባለፈው ሐሙስ ጥቅምት 25 ቀን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

አዲሱ ምደባ ሒልተን አዲስ ሆቴልን ወደ ሦስት ኮከብ ዝቅ አደረገው

አዲሱ ምደባ ሒልተን ሆቴልን ወደ ሦስት ኮከብ ዝቅ አደረገው

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም ቱሪዝም ድርጅት ጋር በመተባበር በዘረጋው የሆቴሎች ደረጃ ምደባ ፕሮግራም መሠረት፣ አንጋፋው ሒልተን አዲስ ሆቴል ወደ ሦስት ኮከብነት ደረጃ ዝቅ አለ፡፡ ሚኒስቴሩ ጥቅምት 26 ቀን 2008 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው ውጤት መሠረት 68 ሆቴሎች በደረጃ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 1,600 አመራሮች ሾመ

በዚህ ሳምንት በማዕከል የሚደረገው ለውጥ ይፋ ይሆናል

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍላተ ከተማና ለወረዳዎች 1,600 አመራሮችን ሾመ፡፡ ለተሿሚዎቹ ባለፈው ሳምንት ለሦስት ቀናት የቆየ የፖሊሲ ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡ 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሙስናና በብልሹ አሠራር ገምግሞ ካሰናበታቸው አመራሮች በተጨማሪ፣ ከዲፕሎማ በታች

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የልጃቸውን ጓደኛ በመግደል የተጠረጠሩት ሐኪም ታሰሩ

ጥቅምት 20 ለ21 አጥቢያ 2008 ዓ.ም. የልጃቸውን ጓደኛ በሽጉጥ ተኩሰው በመግደል የተጠረጠሩ ሐኪም፣ ከነመሣሪያቸው በቁጥጥር ሥር ውለው እየተመረመሩ መሆኑ ታወቀ፡፡

በየካ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13/14 ልዩ ሥፍራው ማጂክ ካርፔት በሚባለው ትምህር ቤት አካባቢ የተገደለው ወጣት ቴዎድሮስ ሲሳይ ይባላል፡፡

ቴዎድሮስ ከጓደኞቹ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news