Blog Archives

ኢትዮጵያዊያኑ የኬንያን ፍርድ ቤቶች እያጣበቡ ነው – ዳዊት ሰለሞን

ethiopia2

ከኢትዮጵያ በቀጥታ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለሚደረግ በረራ ቪዛ ማግኘት ካለፉት አስር ዓመታት ጀምሮ ለኢትዮጵያዊያን ፈጽ ሞ የማይታሰብ ሆኗል፡፡በደቡብ አፍሪካ የተለያዩ ከተሞች ኢትዮጵያዊያን በከፍተኛ ደረጃ ቁጥራቸው እየተበራከተ በመምጣቱ አዲስ አበባ የሚገኘው የኔልሰን ማንዴላ አገር ኢምባሲ ቪዛ መስጠት ዳገት ሆኖበታል፡፡

ህጋዊው መንገድ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

በቤተመንግስት አካባቢ አለመተማመኑ በገሃድ እየታየ ነው * የቤተመንግስቱ ጠባቂዎች በሙሉ ወደ ቤንሻንጉል ተላኩ

 

(ዘ-ሐበሻ) ሕወሓት በሚያስተዳድረው መንግስት ውስጥ እርስ በ እርስ በባለስልጣናቱ መካከል ያለው አለመግባባት እና አለመተማመን እያየለ መሄዱ ቤተመንግስትም መድረሱ ተሰማ:: በተለይም የመለስን ራዕይ ገደል ይግባ የሚለው የአቶ አርከበ ቡድን ሃይለማርያም ደሳለኝን ይዞ እያየለ መሄዱና በሌሎች የሕወሓት አባላት ላይ ያለው አለመግባባት …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

በስለላ ከሆላንድ የተባረረው የጋዜጠኛውን አንገት እቆርጣለሁ አለ

April 12, 2015

ክንፉ አሰፋ

እለተ እሁድ ከቀትር በሁዋላ አንድ የስልክ ጥሪ ደረሰኝ። ቁጥሩ +251 945226530 ነበር። ስልኩን አነሳሁት።

“ሃሎ”

“አቤት”

“አለማየሁ ነኝ። መን አባክ ነው የምትጽፈው። እኔ አላማዬ ነው። አንተን ግን አንገትህን ቆርጬ ነው የማሳይህ። ለማየት ያብቃህ። ያን የምትጽፈውን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

ኢትዮጵያዊያኑ የኬንያን ፍርድ ቤቶች እያጣበቡ ነው

 

ዳዊት ሰለሞን ከኬንያ እንደዘገበው:-

ከኢትዮጵያ በቀጥታ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለሚደረግ በረራ ቪዛ ማግኘት ካለፉት አስር ዓመታት ጀምሮ ለኢትዮጵያዊያን ፈጽ ሞ የማይታሰብ ሆኗል፡፡በደቡብ አፍሪካ የተለያዩ ከተሞች ኢትዮጵያዊያን በከፍተኛ ደረጃ ቁጥራቸው እየተበራከተ በመምጣቱ አዲስ አበባ የሚገኘው የኔልሰን ማንዴላ አገር ኢምባሲ ቪዛ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

Ethiopians badly burned in South Africa anti-foreigner violence

Foreign nationals hold a placard during an anti-xenophobia march outside the City Hall of Durban on April 8, 2015. Two Ethiopian nationals suffered serious burns when their shop in a South African township was set alight by a mob, police said Saturday, as violence against foreign immigrants spread. -- PHOTO: AFP

APR 11, 2015

JOHANNESBURG (AFP) – Two Ethiopian nationals suffered serious burns when their shop in a South African township was set alight by a mob, police said Saturday, as violence against foreign immigrants spread.

The men were in the …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

አዲስ አበባ የጦር ቀጠና መስላለች

 

 

 

ምኒሊክ ሳልሳዊ

April 8, 2015

ፒያሳ አካባቢ ያየነው ትንሽ ለየት ይላል፡፡ መርካቶን አሊያም ከዛም አለፍ ያሉትን የአዲስ አበባ ክፍሎች በቁጥጥር ስራቸው አውለው ወደ አራት ኪሎ እየገሰገሱ የሚመስሉ ፈርጣማ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ፒያሳ ላይ ገዥ መሬት ይዘዋል፡፡ መኪና …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

በደቡብ አፍሪካ መሲና ከተማ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ኮሚቴው ነፃ መሆኑን መሰከሩ

 

south africa

south africa ethiopia
(ዘ-ሐበሻ) ድምፃችን ይሰማ ባስተላለፈው ጥሪ መሠረት በደቡብ አፍሪካ የድንበር ከተማ ላይ የምትገኘው መሲና ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በ እስር ላይ የሚገኙት የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ነፃ መሆናቸውን መሰከሩ::

በስፍራው የሚገኘው የዘ-ሐበሻ ዘጋቢ በፎቶ ግራፍ አስደግፎ በላከው ዜና መሰረት …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

መተማመን በጠፋበት መከላከያ ሠራዊት ውስጥ ሹም ሽሩ ቀጥሏል * ኮረኔል ጋይም እና ኮረኔል እሸቴ ከስልጣናቸው ዝቅ ተደረጉ

በስልጣን ላይ ያለው ገዢው ስርዓት በከፍተኛ የመከላከያ ሰራዊት አዛዦች ላይ እምነት በማጣቱ ምክንያት እንዱን በማውረድ ሌላኛውን በመሾም ላይ ተጠምዶ እንደሚገኝ ምንጮቹን ጠቅሶ ደህሚት ዘገበ:: ዜናው እንደወረደ እንደሚከተለው ተስተናግዷል::

Photo File
ከመከላከያ ሰራዊቱ ውስጥ በደረሰን መረጃ መሰረት ውስጣዊ አሰራሩ በስብሶ በሰራዊቱ አዛዦች እምነት …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

በሰሜን ጎንደር የጦር መሳሪያ ሽያጭ መጧጧፉ ተሰማ

Guns Sales Rise As Fear That Obama Will Change Gun Laws Persists

በሰሜን ጎንደር ዞን በሚገኙ ወረዳዎች የጦር መሳሪያ ሽያጭ ከመቼውም ጊዜ በላይ ተጧጡፎ በመሸጥ ላይ መሆኑን የአካባቢው ምንጮች ገልጸዋል።
በአለፋ ፣ ጣቁሳ፣ መተማ፣ አርማጭሆ፣ ቋራና በሌሎችም በርካታ ወረዳዎች አንድ ክላሽንኮቭ ጠመንጃ ከ45 ሺ እስከ 60 ሺ ብር በመሸጥ ላይ ነው። የጦር

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

Kenya orders U.N. to move massive Somali refugee camp after attack

Newly arrived Somali refugees ride a donkey along the street at the Ifo Extension refugee camp in Dadaab

Reuters Africa

NAIROBI (Reuters) – Kenya said on Saturday it had given the United Nations three months to move a massive refugee camp mostly used by Somalis over the border into Somalia, after militants from that country killed 148 people in a

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

መልካም አመት በዓል – አብዱ ኪያር (New single)

ተሰብስበን እንዳማረብን
በአውዳመቱ ፍቅር ያዝንብብን
ቤት ለሌሉት ለራቁት በአካል
በያሉበት መልካም አመት በዓል

አንቺ የኢትዮጵያ እናት ይለፍልሽ
ከአመት እስከ አመት ይሙላ ጓዳሽ
አንተ የኢትዮጵያ አባት እሺ ይበልህ
ከሰው እንዳታይ እንዳይጎድልህ

ጀግናዋ እህቴ የናቷ ልጅ
ከብረሽ ቆይልን ውለጅ ክበጅ
ወንድሜ አንበሳው …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

ክፍል ሁለት” ህዝቡ ነጻ አውጪዎችን መጠበቅ ሳይሆን ራሱን ነጻ መውጣት አለበት” አቶ ዮናታን ተስፋዬ (የሰማያዊ ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት)

የምርጫ መቃረቢያ ሰሞን ነውና ከስም ምዝገባ ባለፈ ፣ የነቃ ፖለቲካዊ ተሳትፎ ካላቸው ፣ በእድሜ ትንሹ ቢሆንም ወደ ህዝብ በመውረድ ጎላ ያለ ስም ካገኘው የሰማያዊ ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ኃለፊ ከሆነው ወጣት ዮናታንዮ ተስፋዬ ጋር ያደረግነው ውይይት ክፍል ሁለትና የመጨረሻው እነሆ ። …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

ቤይሩት ለመድረስ አስባ በናይሮቢ የጠፋች ነፍስ

ቤይሩት ለመድረስ አስባ በናይሮቢ የጠፋች ነፍስ

መሰረት ከጎንደር አዘዞ ተነስታ ህይወትን ለማሸነፍ አዲስ አበባ ከተመች፣ሸገር ለ16 ዓመቷ ታዳጊ ያዘጋጀችላት መና ስላልነበርም ወላጅ እናቷን በሞት ተነጥቃ ሰማይ ምድሩ የተደፋባት መሰረት ቡና ቤት ተቀጠረች፡፡‹‹ክበረ ንጽህናዬን ሸጬ ለሶስት ዓመታት ያህል ባጠራቀምኩት ገንዘብ የተሻለ ህይወት ፍለጋ ዱባይ አመራሁ›› በዱባይ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

የህወሕት ትግሬ ወጣቶች የሚሰሩት ድብቅ ስራና ሴራ።

የህወሕት ትግሬ ወጣቶች የሚሰሩት ድብቅ ስራና ሴራ።

April 10, 2015

የአማራ ወጣቶች የጋራ ንቅናቄ

በአንድ ወቅት በአይቲ (ICT) ኢንፎርሜሽን ቴክኖሌጅ ሳይንስ የትምህርት ክፍል ስልጠና ወደ ቻይና ከተላኩ ሁለት መቶ (200) ኢትዮጵያዊያን አንድ መቶ ዘጠና ስምንቱ (198) ትግሪወች ሁነው ተገኝተዋል።ጆሮ ለሰሚው ባዳ ነው አንድ ከአማራ አንድ ከኦሮሞ ሁለቶችን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

የኦፌዴን ዋና ጸሐፊ ሚኒሶታ ገቡ * ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ በአሜሪካ ታላላቅ ከተሞች ሕዝባዊ ስብሰባ ያደርጋሉ

 

(ዘ-ሐበሻ) የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ በሰሜን አሜሪካ የጠራውን ሕዝባዊ ስብሰባ የፊታችን ቅዳሜ እንደሚጀምር ለዘ-ሐበሻ የደረሰው መረጃ አመለከተ:: በቀጣዩ የግንቦቱ ምርጫ የሚወዳደረው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስን በገንዘብም ሆነ በሞራል ለማጠናከር የተጠራውን ስብሰባ ለመምራት የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ ኦቦ በቀለ ነጋ ከደቂቃዎች በፊት ሚኒያፖሊስ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

“ድፍረት Vs ሜሮን“ “ኢህአዴግ Vs ድፍረት“ (ድፍረትን ካየሁት በኋላ—)

meron_getnet_pix1415590096

ባለፈው ሰሞን . . . “አትሂድ ብዬህ“ ነበር . . . የሚል ግጥም ጣጥፋ ለአድማጭ ታዳሚ በጃዝ አምባ ያቀረበችው ገጣሚ፣ ተዋናይት፣ የመድረክ አስተዋዋቂ፣ የመከላከያ ፖሊስ አ**(ሌላ ካለ ንገሩኝ) ሜሮን ጌትነት፣ ከዚህ ግጥም ስራዋ ባሻገር ብዙ ሲባል፣ ብዙ ሲወራ እኛም አብረን …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

Ethiopia Bloggers Evidence Doesn’t Back Charges, Lawyer Says By William Davison

Ethiopia Bloggers Evidence Doesn’t Back Charges, Lawyer Says  By William Davison

(Bloomberg) — Ethiopian prosecutors have failed to present evidence relating to charges that a group of bloggers and journalists support terrorism, a defense lawyer at the latest court hearing said.

Six members of the Zone 9 blogging group and three …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

ኢትዮጵያዊቷ አይሁድ በእስራኤል የሰፈነውን ዘረኝነት እዋጋለሁ አሉ

ኢትዮጵያዊቷ አይሁድ በእስራኤል የሰፈነውን ዘረኝነት እዋጋለሁ አሉ

April 9, 2015

በእስራኤል ፓርላማ ሲገቡ የመጀመሪዋ ሴት ትውልደ ኢትዮጵዊት አይሁድ የሆኑት የሽአዲስ ታመኑ ሽታ ዘረኝነትን እንደሚዋጉ ተናገሩ፡፡

ሴትየዋ ባገባደድነው ወር በእስራኤል ተካሂዶ በነበረው የፓርላማ ምርጫ በጥቂት ድምጾች ተሸንፈው ከፓርላማ እንደራሴነት ውጪ ቢሆኑም እንኳን ዘረኝነትን በየትም ቦታ ሆነው ለመዋጋት ነው

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

” ምስክር ፈላጊው ችሎት ” – 27ተኛ የፍርድ ቤት ውሎ -የዞን9 ማስታወሻ

April 8, 2015

በነሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ ከጎንዬሽ ጉዳዬች ውጪ ለ25ተኛ ጊዜ (በአጠቃላይ ለ27ተኛ ጊዜ) የተሰየመው ችሎት ዛሬም የደረጃ ምስክሮችን ሲያሰማ ውሏል፡። ከሳምነትት በፌት የተሰየመው ችሎት አቃቤ ህግ 41 ምስክሮች አሉኝ ነገር ግን ላገኛቸው ስላልቻልኩ ተከሳሾቹ በማረሚያ ቤት ቆይተው ተጨማሪ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

የሀገራችን ፖለቲካ ትልቁ በሽታ “የሸዋ ፖለቲካ” ነው (አብዱራህማን አህመዲን)

(EMF) ኢ.ኤም.ኤፍ ዘር ወይም ጎሳ ወይም ሃይማኖትን ያማከለ አስተሳሰብን አይከተልም። ሆኖም “ሰዎች ሃሳባቸውን በነጻ የመግለጽ መብታቸውን ያከብራል።” ከዚህ በታች ያቀረብነው… አንድን አካባቢ የሚወቅሰው  የአብዱራህማን አህመዲን ጽሁፍ፤ ከእምነታችን ጋር ተቃራኒ ቢሆንም፤ የሰው ልጅ ሃሳቡን በነጻነት የመግለጽ መብት ስላለው በድረ ገጻችን ላይ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

‹‹ፍቱን›› መጽሔት ከሰርካለም ፋሲል ጋር ያደረግነው ቃለ-ምልልስ (ኤልያስ ገብሩ )

Serkalem Fasil, ater the the so-called verdict.

Serkalem Fasil, ater the the so-called verdict.

‹‹የማምነው ነገር፣ የሀገሪቷ ችግር ሲፈታ፤ እስክንድርም አብሮ እንደሚፈታ ነው››

‹‹የስደት ህይወት ሁሉንም ነገር ከዜሮ ያስጀምርሃል››

‹‹የእስክንድር ፅናት እና ብርታት ከፈጣሪ የተሰጠው ፀጋ አድርጌ እመለከተዋለሁ››

‹‹በሀገራችን ጉዳይ ላይ ለመሳተፍ የግድ ፖለቲከኛ መሆን አይጠበቅብንም›› ሰርካለም …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

አድነን አንተው አድነን!!

posted by Gheremew Araghaw

Filed under: Uncategorized

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

Ethiopia ranks the 2nd poorest country in the world – University of Oxford

graph_mpi_nationals_headcont_loc

Source: Oxford Poverty and Human Development Initiative (2014) Global Multidimensional Poverty Index Databank. OPHI, University of Oxford

This Databank presents the results of the Global Multidimensional Poverty Index (MPI) and explains key findings graphically. For an explanation of the MPI, …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

“ህዝቡ ነጻ አውጪዎችን መጠበቅ ሳይሆን ራሱን ነጻ መውጣት አለበት” አቶ ዮናታን ተስፋዬ (የሰማያዊ ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ )

በቴዎድሮስ ተ/አረጋይ

በእድሜ ትንሹና ገና ከመምጣቱ የህዝብን ትኩረት ለማግኘት የበቃው ሠማያዊ ፓርቲ በተለይም ከአንድነትና መኢአድ ሁለት ሁለት ቦታ መሰንጠቅ በኋላ ጎልቶ የመታየት ቀለሙ ይበልጥ የደመቀ ይመስላል ። ፓርቲው ከየት ተነስቶ እስከምን ይጓዛል ? የሚለውን ጥያቄ ከወቅታዊ ሁነቶች ጋር በማዛመድ የፓርቲው …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

በየመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጥቃት ተፈጸመበትGh

በየመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጥቃት ተፈጸመበት

በየመን ዋና ከተማ ሰነዓ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መጋቢት 24 ቀን 2007 ዓ.ም. በጦር መሣሪያ ድብደባ ጥቃት ተፈጸመበት፡፡ ጥቃቱ በኤምባሲው ሠራተኞች ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት አለማድረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሆነው በቅርቡ የተሾሙት አቶ ተወልደ ሙሉጌታ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic