Loading...

የአንድን ተቋም ወይም ግለሰብ ፍላጎት ለማሟላት ህግ ማሻሻል ከህግ ሞያ አንፃር እንዴት ይታያል?

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

በአምስት አመት ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ለሁለተኛ ጊዜ ተሻሽሏል፡፡

የአሁኑ ማሻሻያ አንድ ድንጋጌን ለማከል የተደረገ ሲሆን በተለያየ ምክንያት ህጋዊ ሰውነቱን ተነጥቆ የነበረን የፖለቲካ ፓርቲ በልዩ ሁኔታ ህጋዊ አድርጎ ዳግም ለመመዝገብ ያስችል ዘንድ ያለመ ነው፡፡

ይህም የሕውሃትን የህጋዊ ሰውነት ይመለስልኝ የሚል ጥያቄ ለመመለስ የተደረገ ነው የሚሉ ብዙዎች ናቸው፡፡

ከህግ ሞያ አንፃር የአንድን ተቋም ወይም ግለሰብ ፍላጎት ለማሟላት ህግ ማሻሻል እንዴት ይታያል? ተገቢስ ነው ወይ?


Category
Ethiopian News

Post your comment