በአማራ ላይ የሚፈጸመውን ግድያ የፌደራል መንግሥት አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጥ ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር አሳሰቡ፡፡
- "...ምን አይነት መግለጫ መስጠት እንዳለብንም ሊነግሩን የሚፈልጉ አሉ።"
- "ጉዳዮቻችን ይታወቃሉ፤ የፌዴራል መንግሥት እርምጃ መውሰድ አለበት።"
- "እንደ አማራ ክልል መንግሥት አስቸኳይ ምክክርም ንግግርም እንዲደረግ እንፈልጋለን።"
ርዕሰ መስተደድር አገኘሁ ተሻገር
- Category
- Ethiopian News