4 እህቶቹንና 1 እህቱን ልጅ በአንድ ቀን በመኪና አደጋ ያጣው የበጎው ሰው ካሊድ ናስር #ፋና_ቀለማት
ካሊድ እህቶች ለታናሽ እህቱ ኒካ ለማድረግ ወደ ወልቂጤ ከተማ በመጓዝ ላይ እያሉ ነበር በመኪና አደጋ አምስቱም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት።
ካሊድ ናስር ኮቪድ -19 ከመጣ ጀምሮ ከ100 በላይ የሚሆኑት ወገኖቹን ከጎዳና በማንሳት ቤቱ በማስገባት የበጎ ሥራ በመስራትየሚታወቅ ሲሆን፤ እህቶቹ ካሊድን በበጎ ሥራው አብረው ያግዙት እንደነበር ተናግሯል።
- Category
- Ethiopian News