በአማራ ክልል ሞጣ ከተማ የተከሰተውን የመስጊዶች ማቃጠል ድርጊት በመቃወም በአዲስ አበባ በኒ መስጊድ እና በተለያዩ የኦሮምያ ክልል ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጓል።
ዛሬ ተቃውሞ በተደረገባቸው አካባቢዎችም በአብዛኛው በሰላም መጠናቀቃቸውን ቪኦኤ ያነጋገራቸው ሰዎች ገልፀዋል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/demos-in-addis-ababa-12-26-2019/5222856.html
ዛሬ ተቃውሞ በተደረገባቸው አካባቢዎችም በአብዛኛው በሰላም መጠናቀቃቸውን ቪኦኤ ያነጋገራቸው ሰዎች ገልፀዋል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/demos-in-addis-ababa-12-26-2019/5222856.html
- Category
- Ethiopian News