Loading...

በምስራቅ ኢትዮጵያ ዘልቆ የገባውን የሶማሊያ ጦር የረታው የካራማራ ድል 43ኛ ዓመት

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
በምስራቅ ኢትዮጵያ ዘልቆ የገባውን የሶማሊያ ጦር የረታው የካራማራ ድል 43ኛ ዓመት

ከዛሬ 43 ዓመት በፊት የሶማሊያው የዚያድ ባሬ ጦር ኢትዮጵያን ሊወር በመጣ ጊዜ ኢትዮጵያውያን ጀግኖች ጦሩን መክተው ሃገሪቱን ከወራሪ የታደጉበት ነው።

የካራማራ ድል በ1969 ዓ.ም በምስራቅ ኢትዮጵያ ክፍል 700 ኪሎ ሜትር እንዲሁም በደቡብ በኩል ደግሞ 300 ኪሎ ሜትር ዘልቆ የገባውን የሶማሊያ ጦር አሻፈረኝ ብሎ እንዲመለስ የተደረገበት ነው።

ዝርዝሩን ይመልቱ፦
Category
Ethiopian News

Post your comment