ብርሃኑ ነጋ ከወጣነት እድሜው ጀምሮ እየተገለባበጠ የኖረ፣ ፅኑ አቋም የሌለው፣ ባስቀመጡበት የማይገኝ ግለሰብ ነው። እርሙን 1997 ቢታሰር አልቅሶ ይቅርታ እንጠይቅ ብሎ የወጣ ፈሪ ነው።
በዚህ ምርጫ ብርሀኑ ነጋ በመሸነፉ እኔ የተመረጥኩ ያህል ተሰምቶኛል። ፈሪ የወርቅ ሜዳሊያ ቢሸለም ኖሮ ብርሃኑ ነጋ አንደኛ ይሆን ነበር።
ጋሽ ታዲዮስ ታንቱ - ለሀሌታ 24 ትዩብ የተናገሩት
- Category
- Ethiopian News