00:00
00:00

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያዘጋጀው የርዕሰ መሥተዳድሮችና አፈ ጉባኤዎች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያዘጋጀው የርዕሰ መሥተዳድሮችና አፈ ጉባኤዎች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ

"መልካም ጉርብትና ለኢትዮጵያ ብልጽግና" የሚል መሪ ሀሳብ የያዘው መድረኩ ላይም የአማራ፣ የኦሮሚያ፣ የቤንሻንጉል፣ የአፋር፣ የጋምቤላ ርዕሰ መሥተዳድሮችና ምክትል ርዕሰ መስተዳድሮች እንዲሁም የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ እና የየክልሎቹ አፈጉባዔዎችም ተገኝተዋል።

ተጨማሪ ይመልከቱ፦
Category
Ethiopian News
Show more

Post your comment