በጅማ ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው አለምረጋጋት ምክንያት ስጋት ውስጥ በመሆናቸው መንግስት መፍትሔ እንዲሰጣቸው የአማራ ክልል ተማሪዎች ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት በስልክ ገለጹ። ዩኒቨርሲቲው በበኩሉ ችግሩን ለመፍታት እየሰራሁ ነው ብሏል። ሰሞኑን በጅማ ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው አለመረጋጋት ተማሪዎች ስጋት ስላደረባቸው በቤተክርስቲያን ተጠልለው እንደሚገኙ በመግለፅ መንግስት ሁኔታውን እንዲያረጋጋ ጠይቀዋል።
- Category
- Ethiopian News