00:00
00:00

ለከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ተብለው የተገነቡት ቄንጠኛ መኖርያ ቤቶች ሊሸጡ ነው

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

ገንዘብ ሚኒስቴር ለመንግሥት ከፍተኛ ባለስልጣናት ቅንጡ ቤቶች ግንባታ ያወጣሁት ወጪ ይመለስልኝ አለ - ሸገር ወሬዎች

Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia

አገልግሎታቸውን አጠናቅቀው በጡረታ ለሚወጡት የቀድሞ የመንግሥት ከፍተኛ ባለስልጣናት የተገነቡት ቅንጡ መኖርያ ቤቶች ሊሸጡ ነው ተባለ፡፡
-
ዘመናዊ የመኖርያ ሕንፃዎቹ ለታለመለት ዓላማ ስላልዋሉ ገንዘብ ሚኒስቴር ቤቶቹ ተሽጠው ለግንባታ ያወጣሁት ወጪ ይመለስልኝ ማለቱ ተሰምቷል፡፡
-
በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትርን ጨምሮ ለከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ተብለው የተገነቡት ቄንጠኛ መኖርያ ቤቶች 6 ናቸው፡፡
-
CMC አካባቢ ከተገነቡት 6 እጅግ ዘመናዊ ቤቶች መካከል ትልቁ 2,441 ካሬ ሜትር ላይ አርፏል፡፡ለአንዱ መኖርያ ቤት ብቻ በጨረታ የመሸጫ ዋጋ መነሻ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ተጠይቋል፡፡
Category
Ethiopian News
Show more

Post your comment