Loading...

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
በየመን በደረሰው የእስር ቤት ቃጠሎ በርካታ ኢትዮጵያውያን ህይወታቸው ማለፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው እለት በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ፥ በአደጋው ህይወታቸው ያለፈ ኢትዮጵያውያን ትክክለኛ ቁጥር እየተጣራ ነው ብለዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በዛሬው እለት ሳምንታዊ መግለጫውን ሰጥቷል።
Category
Ethiopian News

Post your comment