Loading...

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ፍሬህይወት ቁጥር አንድ የአፀደ ህጻናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጎበኙ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
በትላንትናው ዕለት በልደታ ክፍለ ከተማ ፍሬህይወት ቁጥር አንድ የአፀደ ህጻናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በተማሪዎች ላይ የተፈጠረው የጤና እክል ተከትሎ ተማሪዎቹ አሁን ላይ በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡

#ebc #etv
#EthiopianBroadcastingCorporation
Category
Ethiopian News

Post your comment