ለሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ህዝባዊ ቅስቀሳ ዛሬ በሃዋሳ ከተማና በዞኑ ወረዳዎች ተጀመረ። ቅስቀሳውን እያካሄደ ያለው የሲዳማ ዞን መንግሥት መሆኑም ታውቋል። በአንፃሩ ግን በተቃራኒው በኩል የሚደረግ ቅስቀሳ የለም።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/sidama-referendum-11-6-2019/5155389.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/sidama-referendum-11-6-2019/5155389.html
- Category
- Ethiopian News