Loading...

“ልጆቻችንን አላገኘንም፤ የምንሄድበት አጥተን ቁጭ ብለናል” - ከታጋች ተማሪ ቤተሰቦች አንዱ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

VOA Amharic : ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የታገቱ ተማሪዎችን ጉዳይ የሚያጣራ ኮሚቴ በመቋቋሙ ጉዳዩ ተጣርቶ ምላሽ ይሰጣችኋል ቢባሉም ልጆቻቸውን ሳያገኙ ዘጠና ቀናት መቆጠሩን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ሦስት ቤተሰቦች ተናገሩ። ጉዳዩን ለመንግሥት ለማሳወቅ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጽ/ቤት ድረስ ቢሆኑም የልጆቻቸውን ድምፅ የሚያሰማቸውም ሆነ ዓይናቸው የሚያሳቸው እንዳላገኙ ገልፀዋል

Category
Ethiopian News

Post your comment