ኢትዮጵያ ውስጥ የተገኘው ወደ አራት ሚሊየን ዓመት የሚጠጋ ዕድሜ ያለው የሰው መሰልና የጦጣ መሰል ድብልቅ የሆኑ መገለጫዎች ይሉት ቅሪተ-አካል የዛሬ አርባ አምስት ዓመት አፋር ውስጥ የተገኘችው የሉሲ ወይም አውስትራሎፔቲከስ አፋሬንሲስ ቀጥተኛ ቅድመ-ትውልድ ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-archeology-8-30-2019/5063550.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-archeology-8-30-2019/5063550.html
- Category
- Ethiopian News