Loading...

መቀሌ 70 እንደርታ ክለብ አሸናፊ ሆነ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by hana
መቀሌ70 እንደርታ ክለብ የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ሆነ:: የ2011 የፕሪሚየር ሊግ ውድድሩ ትናንት ሲጠናቀቅ መቀሌ 70 እንደርታ በታሪኩ ለመጀመርያ ግዜ ዋንጫ አንስቷል:: ሲዳማ ቡናና ፋሲል ከነማ ደግሞ በሊጉ ሁለተኛና ሦስተኛ በመሆን አጠናቀዋል::
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/mekelle-70-enderta-wins-ethiopian-premier-league-championship-2011/4992708.html
Category
Ethiopian News

Post your comment