መቀሌ70 እንደርታ ክለብ የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ሆነ:: የ2011 የፕሪሚየር ሊግ ውድድሩ ትናንት ሲጠናቀቅ መቀሌ 70 እንደርታ በታሪኩ ለመጀመርያ ግዜ ዋንጫ አንስቷል:: ሲዳማ ቡናና ፋሲል ከነማ ደግሞ በሊጉ ሁለተኛና ሦስተኛ በመሆን አጠናቀዋል::
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/mekelle-70-enderta-wins-ethiopian-premier-league-championship-2011/4992708.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/mekelle-70-enderta-wins-ethiopian-premier-league-championship-2011/4992708.html
- Category
- Ethiopian News