Loading...

የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት እየበራ ያለ አምፖል እንዲሆን ለምን ተመረጠ የሚለው ላይ የተሰጠ ማብራሪያ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
ፓርቲው ዛሬ የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶውን ይፋ አድረጓል፤ የፓርቲው የምርጫ መወዳደሪያ ምልክትም እየበራ ያለ አምፖል ሆኗል።

ፓርቲው በኢትዮጵያ እየታየ ያለውን ዋልታ ረገጥነት የሚያረግብ አካሄድ ይከተላል የተባለ ሲሆን- ፓርቲው ርእይ የኢትዮጵያ ህዝቦችን የጋራ እና የተናጥል ብልፅግና ማረጋገጥ መሆኑም ተነስቷል።
Category
Ethiopian News

Post your comment