Loading...

Ethiopia : “ጋዜጠኛ መሆንና የሰብአዊ መብት ታጋይ መሆን አይጋጭም ወይ?” የቪኦኤዋ ጋዜጠኛ ፂዮን ለእስክንድር ነጋ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

የቪኦኤዋ ጋዜጠኛ ፂዮን እስክንድር ነጋን ስትጠይቀው "ጋዜጠኛ መሆንና የሰብአዊ መብት ታጋይ መሆን አይጋጭም ወይ?” ብላዋለች::

ጋዜጠኛ ሁኖ ለዴሞክራሲ መስፈንና ለሰብአዊ መብቶች መከበር ካልታገለማ ምኑን ጋዜጠኛ ሆነ?! ታድያ ጋዜጠኝነት ወሬ ማቀበል ወይ የተፃፈ ወሬ/ዜና ማንበብ ብቻ ነው እንዴ?!
ሁሉም ባለሙያ ለተሻለ ህይወት መታገል አለበት:: ዴሞክራሲና ነፃነት (የሰብአዊ መብት) ደግሞ ወይ የተሻለ ህይወት መንገድ (means) ናቸው: አልያም የተሻለ ህይወት መገለጫ (attributes )ናቸው: ወይም ደግሞ ራሳቸው የተሻለ ህይወት (ends)ናቸው::

“የጋዜጠኝነት ሞያ ከሰብዓዊ መብት ትግልና ከፖለቲካ ሥራ ጋር ተዳብሎ አንድ ላይ መተግበር የሚችል ነው ወይ?” በሚል ጥያቄ ዙሪያ የተደረገ ውይይት።

Category
Ethiopian News

Post your comment