Loading...

የ3ቱን ሃገራት የዉሃ ጉዳይ ሚ/ሮችን ያሳተፈ እና በግድቡ የዉሃ ሙሊት እና አለቃቅ ቴክኒካዊ ጉዳይ የሚመክር ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነዉ።

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
በህዳሴዉ ግድብ ዙሪያ የሚደረጉ የቴክኒክ ድርድሮችን የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት ሳያስፈልገዉ ቴክኒካዊ በሆነ መንገድ መፍትሄ እንዳለዉ ለህዝባችን እና ለመንግስታችን በማሳየት ሃላፊነታችን ልንወጣ ይገባናል ሲሉ የኢትዮጵያ ግብጽ እና ሱዳን የዉኃ ጉዳይ ሚ/ሮች ገለጹ፡፡
Category
Ethiopian News

Post your comment