‹‹አኩሪ ታሪክ ሰርተናል››
‹‹ሀገራችን ኢትዮጵያ የሪሞቲንግ ሴንሲንግ ማይክሮ ሳተላይት አስወንጭፋለች፤ በዚህም መላው ኢትዮጵያውያንን እንኳን ደስ አላችሁ እላለው!›› ያሉት የኢፌድሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻይናው የሳተላይት ማስወንጨፊያ ማዕከል የተወነጨፈውን ኢቲ አር ኤስ ኤስ አንድ የተሰኘው ሳተላይት ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ታሪካዊ መሠረት የሚጥል መሆኑን ተናግረዋል፡፡
‹‹ሀገራችን ኢትዮጵያ የሪሞቲንግ ሴንሲንግ ማይክሮ ሳተላይት አስወንጭፋለች፤ በዚህም መላው ኢትዮጵያውያንን እንኳን ደስ አላችሁ እላለው!›› ያሉት የኢፌድሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻይናው የሳተላይት ማስወንጨፊያ ማዕከል የተወነጨፈውን ኢቲ አር ኤስ ኤስ አንድ የተሰኘው ሳተላይት ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ታሪካዊ መሠረት የሚጥል መሆኑን ተናግረዋል፡፡
- Category
- Ethiopian News