Loading...

በሁለት ዘርፍ ተሸላሚ የሆነችው የማዕረግ ተመራቂዋ የደብረ ማርቁስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
በሁለት ዘርፍ ተሸላሚ የሆነችው የማዕረግ ተመራቂዋ የደብረ ማርቁስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ

የፋርማሲ ትምህርት ክፍል ተመራቂ ተመሪዋ ሀናን ፈድሉ ናት በሁለት ዘርፍ ተሸላሚ የሆነች ሲሆን፥ በዚህም በኮሌጅ በወንዶችም በሴቶችም እንዲሁም በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢም በአጠቃላይ ውጤት አንደኛ በመሆን ነው የተመረቀችው።

አጠቃላይ የመመሪቃ ውጤቷም 3 ነጥብ 98 መሆኑንም ትናገራለች።

ሀናን ፈድሉ ስለ ዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ እና ተሞክሮዋን በዚህ መልኩ አጋርታናለች፦
Category
Ethiopian News

Post your comment