የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለ1441 ኛው የኢደል ፈጥር የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በአሉ አለም በገጠማት ወረርሽኝ ምክንያት በቤት ውስጥ የሚከበር ነው ብለዋል። ሙስሊሙ ማህበረሰብም ወደ አንድነት እንዲመለስ ጠይቀዋል።
- Category
- Ethiopian News
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለ1441 ኛው የኢደል ፈጥር የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በአሉ አለም በገጠማት ወረርሽኝ ምክንያት በቤት ውስጥ የሚከበር ነው ብለዋል። ሙስሊሙ ማህበረሰብም ወደ አንድነት እንዲመለስ ጠይቀዋል።