ትግራይ፡ ነጻ በወጡ አካባቢዎች ጊዜያዊ የአስተዳደር መዋቅር ይዘረጋል/የባንክ ሒሳባቸው የታገደባቸው ድርጅቶች አስተዳደር ተሹሞላቸው ስራቸውን ይቀጥላሉ
Sheger FM 102.1 Radio ከ2 ቀን በፊት ከሕወሓት ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል የባንክ ሂሳባቸው፣ የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረታቸው ጭምር እንዲታገዱ የተደረጉት 34 ግዙፍ ድርጅቶች አዲስ አስተዳደር ተሹሞላቸው ስራቸውን እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ ለሸገር ነግሯል፡፡
- Category
- Ethiopian News