#Ethiopia #TPLF #ህወሓት #ShegerFM
እውን የህወሓት ቡድን ሽብርተኛ ተብሎ ቢፈረጅ ወረትና ጉዳቱ ምን ሊሆን ይችላል? Sheger Werewoch
የሕወሓት ቡድን ሽብርተኛ ተብሎ ለምን አይፈረጅም የሚለው ጥያቄ በስፋት የሚነሳና በራሱ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ተደጋግሞ የቀረበ ጉዳይ ነበር፡፡
ሕወሓትን ከፈፀመው ድርጊት አንፃር ሽብርተኛ ብሎ መፈረጅ አይቻልም ወይ? መንግሥት ይህን ለማድረግ ለምን ቦዘነ? እውን የህወሓት ቡድን ሽብርተኛ ተብሎ ቢፈረጅ ወረትና ጉዳቱ ምን ሊሆን ይችላል?
- Category
- Ethiopian News