Loading...

የሕዳሴ ግድብ በ2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የመጨረሻው ተርባይን ስራ እንደሚጀምር የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ ገለጹ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በፈረንጆቹ ታህሳስ 2024 ወይም በ2017 ዓ.ም አጋማሽ እንደሚጠናቀቅ የፕሮጀክቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክፍሌ ሆሮ (ኢ/ር) ተናግረዋል።

የግድቡ የመጨረሻው ተርባይን ስራ የሚጀምረውም በ 2017 ዓ.ም አጋማሽ መሆኑንም ዋና ሥራ አስኪያጁ ገልጸዋል።


Category
Ethiopian News

Post your comment