አብመድ : ጥቃቱ ሲፈፀም የፀጥታ አካል አልነበረም ? ፖሊስ ፣ መከላከያ ሰራዊት ፣ ሌላ የአስተዳደርና ፀጥታ መዋቅር ?
የአካባቢው ነዋሪ : "የለም፤ ኮማንድ ፖስት ነበር 3 ቀን እና 4 ቀን ይበልጠዋል ተነስቷል። እንዴት እንደተነሳ ግራ ገብቶናል ተነስቶ ሲሄድ ነው ይኼኛው ይገባው።
የአካባቢው ነዋሪ : "መከላከያው ጥዋት ወጥቶ ከሰዓት እነዛ 'ኦነግ ሸኔ' ጨፍረው ገቡ። ከገቡ በኃላ 11 ሰዓት አካባቢ የሚፈልጉትን ነገር አደረጉ።
- Category
- Ethiopian News