"ሰው ፍቅር ሰጥቶ ከስሮ አያውቅም፣
ለሃገር ተግቶ ከስሮ አያውቅም፣
ይቅር ብሎ ከስሮ አያውቅም፣
ያለውን አካፍሎም ከስሮ አያውቅም
ከፍቅር ከመስጠት ከይቅርታ የሚጎድል ስለማይኖር ኢትዮጵያውያን የከፋን እንኳን ነገር ቢኖር ይቅር ተባብለን እጅ ለእጅ ተያይዘን ወደፊት መቀጠል እንድንችል አደራ ማለት እፈልጋለሁ።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር)
ለሃገር ተግቶ ከስሮ አያውቅም፣
ይቅር ብሎ ከስሮ አያውቅም፣
ያለውን አካፍሎም ከስሮ አያውቅም
ከፍቅር ከመስጠት ከይቅርታ የሚጎድል ስለማይኖር ኢትዮጵያውያን የከፋን እንኳን ነገር ቢኖር ይቅር ተባብለን እጅ ለእጅ ተያይዘን ወደፊት መቀጠል እንድንችል አደራ ማለት እፈልጋለሁ።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር)
- Category
- Ethiopian News