Loading...

በትግራይ ክልል የሀሳብ ነፃነትና የዴሞክራሲ መብቶች በገዥው ፓርቲ ህወሓት አፈና እየተደረገ መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
#WaltaTV : በትግራይ ክልል ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት አደጋ ላይ ወድቋል አሉ አስተያየታቸውን ለዋልታ የሰጡ የክልሉ ተወላጆች፡፡
ዜጎች ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ለመግለፅ በሞከሩ ቁጥር ወደ አደጋ እያመሩ ነው ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ የፌደራል መንግስት ህወሓት የሚፈፅመውን አፈና ጣልቃ በመግባት ለትግራይ ህዝብ ሊደርስ ይገባልም ብለዋል፡፡
Facebook : https://www.facebook.com/waltainfo/
Twitter : https://twitter.com/walta_info
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UC4yEV6VBe0Emu8sMpyij0uQ
Website :https://waltainfo.com

#WaltaTV
Category
Ethiopian News

Post your comment