የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ ጫናን ለማሳደር እያደረገ ያለው ጥረት የሁለቱን ሃገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኝነት ከግምት ውስጥ ያላስገባ ነው አሉ ምሁራን።
በጀርመን በርሊን የሚኖሩት የኢኮኖሚ ባለሙያው ዶክተር ጸጋዬ ደግነህ እና በሩሲያ ሞስኮ የሚኖሩት የአለም አቀፍ ግንኙነት ፕሮፌሰሩ ዘነበ ክንፉ ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ መንግስት ስትራቴጂካዊ አካሄድን በመከተል ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶቹን ማጠናከር ይኖርበታል ብለዋል።
ምሁራኑ የውጭ ጫናን ለመቋቋም የሀገራዊ አንድነት መጠናከር እንደሚያስፈልግም ነው ያነሱት።
በጀርመን በርሊን የሚኖሩት የኢኮኖሚ ባለሙያው ዶክተር ጸጋዬ ደግነህ እና በሩሲያ ሞስኮ የሚኖሩት የአለም አቀፍ ግንኙነት ፕሮፌሰሩ ዘነበ ክንፉ ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ መንግስት ስትራቴጂካዊ አካሄድን በመከተል ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶቹን ማጠናከር ይኖርበታል ብለዋል።
ምሁራኑ የውጭ ጫናን ለመቋቋም የሀገራዊ አንድነት መጠናከር እንደሚያስፈልግም ነው ያነሱት።
- Category
- Ethiopian News