Loading...
Featured

አይዞሽ። በርትተሽ ስሪ። ፈጣሪ አንድ ቀን ያገናኘናል። - የአትሌት ለተሰንበት ግደይ ቤተሰቦች

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
የአትሌት ለተሰንበት ግደይ ቤተሰቦች ማሸነፏን የሰሙት ባለፈው ዕሁድ እንደነበር ተናግረዋል። የሰሙትም ሰው ነግሯቸው ሲሆን፣ ከልጃቸው ጋር ከተለያዩ ሁለት አመት ሆኗል።
በፊት በተለያዩ ነገሮች ትረዳቸው ነበር። አሁን ግን እንዳትረዳቸው ባንክ የለም። ገበሬ በመሆናቸው የማዳበርያ ችግር እንዳለባቸው ገልጸዋል።
በመጨረሻ "አይዞሽ። በርትተሽ ስሪ። ፈጣሪ አንድ ቀን ያገናኘናል።" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
Category
Ethiopian News

Post your comment